ጳጉሜን 3 የጽናት ቀን በጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል...

image description
image description
image description
image description
image description
image description
- Recent News   

ጳጉሜን 3 የጽናት ቀን በጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

የጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል አመራሮች እና አጠቃላይ ሰራተኛው በተገኘበት የጳጉሜን 3 የጽናት ቀንን በተለያዩ ዝግጅቶችና መርሃ ግብሮች አክብሯል።

ከዝግጅቶቹ መካከልም በዕለቱ ፅናትን የሚያንጸባርቁ ግጥሞች ፣ ፅናትን ትርጉምና የትዕግሥት እሴት የሚያስተላልፍ ድራማ እንዲሁም የፓናል ውይይት ቀርቦ ለሰራተኞች መልዕክት አስተላልፏል።

በመጨረሻም የዕለቱ ዝግጅት በኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር በአንድነት በመዘመር ተጠናቋል።