ጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል

“ዕፅዋትን ይመልከቱ ንፁህ አየር ይተንፍሱ“

ተጨማሪ ያግኙ

ጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል

“ዕፅዋትን ይመልከቱ ንፁህ አየር ይተንፍሱ“

ተጨማሪ ያግኙ

የማዕከሉ ዳይሬክተር መልዕክት

ኢትዮጵያ ቁጥራቸው ስድስት ሺ ለሚገመት የዕፅዋት ዝርያዎች መገኛ ስትሆን አስር በመቶ ለሚሆኑት ደግሞ በዚችው ሀገር ብቻ መገኛቸውን ላደረጉ ብርቅዬ ዕፅዋት መኖሪያም ነች፡፡ ይህ ደግሞ ሀገሪቱን የአለም የዕፅዋት ዝርያና የሰው ልጅ ለምግብነትና ለሌሎች የዕለት ተዕለት ፍጆታው የሚጠቀምባቸው አዝርዕት ምንጭነት ወይም መነሻ ማዕከል እንድትሆን የሚያደርጋት ዕውነታ ነው፡፡ ለሀገራችን በአይነቱ የመጀመሪያው የሆነውና በዘርፉ ምሁራን እንዲቋቋም ብዙ ውጣውረድ የተደረገበት የጉለሌ...

ተጨማሪ ያንብቡ



ኢንጂነር ጉተማ ሞሮዳ ,

የቢሮ ኃላፊ

image description

ዜና

ለሚፈለጉ ሰዎች የቅርብ ጊዜ እንቅስቃሴዎች ዜና

ተጨማሪ ዜና icon
የቪዲዮ መግቢያ ስለ ድርጅቱ
image description
In Recent News

በጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል የተግባር ተኮር ትምህር...

ማንበብ ይቀጥሉ icon
image description
In Recent News

ለማዕከሉ የቀን ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና...

ማንበብ ይቀጥሉ icon

ወቅታዊ ምስሎችን ያስሱ

Gullele Botanic Garden (GBG)

ተልዕኮ

ጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ለሃገር በቀል፣ብርቅዬ  እና ለመጥፋት የተቃረቡ የዕፅዋት ዝርያዎች ቅድሚያ በመስጠት በማሰባሰብና በማላመድ እንድሁም በማዕከሉ ያሉ ዝርያዎችን በመጠበቅና የምርምር ሥራዎችን  በመስራት፣በቦታዊ እና በኢዘቦታዊ ዘዴዎች በማልማትና በመንከባከብ፣ ከመዋዕለ ህፃናት እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተግባር ተኮር የብዝሃ ህይወት ትምህርት ድጋፍ በማድረግ እና ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ የመዝናኛና የኢኮቱሪዝም አገልግሎት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ ነው፡፡

ራዕይ

በ 2022 ዓ.ም በምርምር፣ በሆርቲካልቸር ልማት፣ በብዝሃ ህይወት ትምህርትና በኢኮቱሪዝም ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ተምሣሌታዊ የዕፅዋት ማዕከል ሆኖ ማየት፡፡

እሴቶች

ብዝሃ ህይወትን መጠበቅ 

ተግባር ተኮር ትምህርት

አካባቢያዊ ተስማሚነት

ውጤታማ አገልግሎት

 ተፈጥሮን ማድነቅ          

 ዘለቄታዊነት                   

 ምርምር

 

 

 

 

Do you have request? Call or visit us.

ስልክ: 011-1-54-70-10/61

አካባቢ:

nearby Tsion hotel