መፀዳጃ ቤቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

image description
- Recent News   

መፀዳጃ ቤቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

የጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል ቁጥሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣውን የተገልጋዩን የህብረተሰብ ክፍል ፍላጎት ለማሟላት በርካታ ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል ።ቀደም ብለው ተገንብተው አገልግሎት ከሚሠጡት በተጨማሪ አዲስ ሶስት መፀዳጃ ቤቶች በማዕከሉ የጉብኝት አገልግሎት በሚሠጥባቸው ሥፍራዎች ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል ።ከዚህ በተጨማሪም በከተማው አስተዳደር ለማዕከሉ የተሰጡ ሶስት ዘመናዊ ተገጣጣሚ መፀዳጃ ቤቶች ( Smart Toilets) በተመረጡ ቦታዎች ላይ በመገጣጠም ሂደት ላይ ናቸው ።