በአፈፃፀም አመራር ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ነው

image description
- Recent News   

በአፈፃፀም አመራር ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ነው

የጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል የመካከለኛ አመራሮች በአፈፃፀም አመራር(performance management ) ዙሪያ ስልጠና እየወሰዱ ነው። ስልጠናው በአዲስ አበባ ሥራ አመራር ኢኒስቲቲዩት እየተሰጠ ሲሆን ቁጥራቸው 23 የሚሆኑ የማዕከሉ የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና የቡድን መሪዎች ስልጠናውን  እየተካፈሉ ይገኛሉ ።ስልጠናው ለሶስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሠጥ ታውቋል።