የመንግስትን ሀብት በአግባቡ ጥቅም ላይ መዋል እ...

image description
image description
image description
- Recent News   

የመንግስትን ሀብት በአግባቡ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበት ተገለፀ

የመንግስት ሀብትና ንብረት በአግባቡ ጥቅም ላይመዋል እንዳለበት ተገለፀ፡፡መልዕክቱ የተላለፈው ዛሬ ወርቃማው ሰኞ ላይ በተካሔደ የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡የማዕከሉ የውጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ አየለች ባየልኝ ባቀረቡት ሰነድ የመንግስትን ሀብትና ንብረት እንዴት በተቀመጠው መመሪያ መሰረት በአግባቡ ጥቅም ላይ ይውላሉ? ለብልሹ አሰራር እንዳይገለጡ እንዴት መከላከል ይገባል ? ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ አሰራሮች ሲከሰቱ ምን መደረግ አለባቸው በሚሉትና እና በተያያዝ ጉዳዮች ዙሪያ በዝርዝር አቅርበዋል፡፡